ቶተንሀም ማርሙሽን ለማስፈረም ተስማማ !

ቶተንሀም ማርሙሽን ለማስፈረም ተስማማ !
የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሀም ኦማር ማርሙሽን ከማንችስተር ሲቲ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል።
ቶተንሀም ተጫዋቹን የሚያስፈርመው በ 50 ሚልዮን ፓውንድ የመግዛት ግዴታ ባካተተ ውሰት ውል መሆኑ ተገልጿል።
ግብፃዊው አጥቂ ኦማር ማርሙሽ በነገው ዕለት ወደ ለንደን በማምራት የህክምና ምርመራውን ያደርጋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሀም ኦማር ማርሙሽን ከማንችስተር ሲቲ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል።
ቶተንሀም ተጫዋቹን የሚያስፈርመው በ 50 ሚልዮን ፓውንድ የመግዛት ግዴታ ባካተተ ውሰት ውል መሆኑ ተገልጿል።
ግብፃዊው አጥቂ ኦማር ማርሙሽ በነገው ዕለት ወደ ለንደን በማምራት የህክምና ምርመራውን ያደርጋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


