ቼልሲ አዲስ የማልያ ላይ አጋር አግኝቷል !

ቼልሲ አዲስ የማልያ ላይ አጋር አግኝቷል !
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ አዲስ ዋና የማልያ ላይ አጋር ማግኘቱን በይፋ አስታውቋል።
ቼልሲ ከአሜሪካው ተቋም ሰርክል ኢንተርኔት ግሩፕ ጋር የስፖንሰርሺፕ ስምምነት ተፈራርሟል።
የተቋሙ አርማ " USDC " በቀጣይ በቼልሲ ማልያ ላይ የሚቀመጥ ይሆናል።
የስፖንሰርሺፕ ስምምነቱ ለአንድ አመት የሚቆይ ሲሆን የሴቶች እና አካዳሚ ቡድኑን ያጠቃልላል ተብሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ አዲስ ዋና የማልያ ላይ አጋር ማግኘቱን በይፋ አስታውቋል።
ቼልሲ ከአሜሪካው ተቋም ሰርክል ኢንተርኔት ግሩፕ ጋር የስፖንሰርሺፕ ስምምነት ተፈራርሟል።
የተቋሙ አርማ " USDC " በቀጣይ በቼልሲ ማልያ ላይ የሚቀመጥ ይሆናል።
የስፖንሰርሺፕ ስምምነቱ ለአንድ አመት የሚቆይ ሲሆን የሴቶች እና አካዳሚ ቡድኑን ያጠቃልላል ተብሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


