“ ቼልሲ ዘንድሮ ለሊጉ ዋንጫ የሚፎካከር አይመስለኝም ” ጆን ቴሪ

“ ቼልሲ ዘንድሮ ለሊጉ ዋንጫ የሚፎካከር አይመስለኝም ” ጆን ቴሪ
የቀድሞ የቼልሲ ታሪካዊ ተከላካይ ጆን ቴሪ ቼልሲ በዚህ አመት ለሊጉ ዋንጫ መፎካከር አይችልም ሲል ተናግሯል።
“ ለሊጉ ዋንጫ እንፎካከራለን ብዬ አላስብም አይመስለኝም “ ያለው ቴሪ ከዛ ደረጃ ሁለት አመት ወደኋላ ነን ሲል ገልጿል።
አክሎም “ እንደ ሊቨርፑል እና ማንችስተር ዩናይትድ በሽግግር ውስጥ እያለፍን ነው የአርሰናል እና ሲቲ ደረጃ ላይ በፍጥነት መድረስ አለብን "ብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የቀድሞ የቼልሲ ታሪካዊ ተከላካይ ጆን ቴሪ ቼልሲ በዚህ አመት ለሊጉ ዋንጫ መፎካከር አይችልም ሲል ተናግሯል።
“ ለሊጉ ዋንጫ እንፎካከራለን ብዬ አላስብም አይመስለኝም “ ያለው ቴሪ ከዛ ደረጃ ሁለት አመት ወደኋላ ነን ሲል ገልጿል።
አክሎም “ እንደ ሊቨርፑል እና ማንችስተር ዩናይትድ በሽግግር ውስጥ እያለፍን ነው የአርሰናል እና ሲቲ ደረጃ ላይ በፍጥነት መድረስ አለብን "ብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


