ናታን አኬ ፌነርባቼን በይፋ ተቀላቀለ !

ናታን አኬ ፌነርባቼን በይፋ ተቀላቀለ !
ኔዘርላዳዊው የማንችስተር ሲቲ ተከላካይ ናታን አኬ የቱርኩን ክለብ ፌነርባቼ መቀላቀሉ ይፋ ተደርጓል።
ፌነርባቼ ባወጣው ይፋዊ መግለጫ “ የኔዘርላንዱን ተጨዋች ናታን አኬ አስፈርመናል ” ብሏል።
ከእረፍት መልስ በኦስትሪያ የቡድኑን የቅድመ ውድድር ዝግጅት እንደሚቀላቀል ክለቡ አስታውቋል።
ተጨዋቹ በ 7️⃣ ሚልዮን ፓውንድ የዝውውር ሂሳብ በቋሚነት ማንችስተር ሲቲን መልቀቁ ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ኔዘርላዳዊው የማንችስተር ሲቲ ተከላካይ ናታን አኬ የቱርኩን ክለብ ፌነርባቼ መቀላቀሉ ይፋ ተደርጓል።
ፌነርባቼ ባወጣው ይፋዊ መግለጫ “ የኔዘርላንዱን ተጨዋች ናታን አኬ አስፈርመናል ” ብሏል።
ከእረፍት መልስ በኦስትሪያ የቡድኑን የቅድመ ውድድር ዝግጅት እንደሚቀላቀል ክለቡ አስታውቋል።
ተጨዋቹ በ 7️⃣ ሚልዮን ፓውንድ የዝውውር ሂሳብ በቋሚነት ማንችስተር ሲቲን መልቀቁ ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


