ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ አልቫሬዝ በቋሚነት አይሰለፍም ” ዲያጎ ሲሞኒ

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ አልቫሬዝ በቋሚነት አይሰለፍም ” ዲያጎ ሲሞኒ
“ አልቫሬዝ በቋሚነት አይሰለፍም ” ዲያጎ ሲሞኒ

የአትሌቲኮ ማድሪዱ አሰልጣኝ ዲያጎ ሲሞኒ ጁሊያን አልቫሬዝ በሊቨርፑል ጨዋታ በቋሚነት እንደማይሰለፍ ገልጸዋል።

“ ጁሊያን አልቫሬዝን በቋሚ አሰላለፍ አንመለከተውም ” ሲሉ አሰልጣኝ ዲያጎ ሲሞኒ ተናግረዋል።

አልቫሬዝ “ ገና ሙሉ የአካል ብቃቱን አላገኘም ነገርግን በጨዋታው ተቀይሮ እንደሚረዳን ተስፋ አደርጋለሁ "ብለዋል።

አትሌቲኮ ማድሪድ ነገ ከሊቨርፑል ጋር የሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታውን ያደርጋል።

@Tikvahethsport       @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች