አስቶን ቪላ ወሳኝ ተጨዋቾቹን አያገኝም !

አስቶን ቪላ ወሳኝ ተጨዋቾቹን አያገኝም !
ነገ ከፒኤስጂ ጋር የአውሮፓ ሱፐር ካፕ ጨዋታ ያለበት አስቶን ቪላ ተጨዋቾቹን ግልጋሎት አያገኝም።
አስቶን ቪላ ጨዋታውን ያለ ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ ፣ ኮንሳ እና ኦሊ ዋትኪንስ የሚያደርግ ይሆናል።
ተጨዋቾቹ በስብስቡ የተካተቱ ቢሆንም በጨዋታው እንደማይሰለፉ አሰልጣኝ ኡናይ ኤምሬ ተናግረዋል።
አሰልጣኝ ኡናይ ኤምሬ ተጨዋቾቹ ከመመለሳቸው በፊት የአራት ሳምንት እረፍት እንደሰጧቸው ገልጸዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ነገ ከፒኤስጂ ጋር የአውሮፓ ሱፐር ካፕ ጨዋታ ያለበት አስቶን ቪላ ተጨዋቾቹን ግልጋሎት አያገኝም።
አስቶን ቪላ ጨዋታውን ያለ ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ ፣ ኮንሳ እና ኦሊ ዋትኪንስ የሚያደርግ ይሆናል።
ተጨዋቾቹ በስብስቡ የተካተቱ ቢሆንም በጨዋታው እንደማይሰለፉ አሰልጣኝ ኡናይ ኤምሬ ተናግረዋል።
አሰልጣኝ ኡናይ ኤምሬ ተጨዋቾቹ ከመመለሳቸው በፊት የአራት ሳምንት እረፍት እንደሰጧቸው ገልጸዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


