ኢንተር ሚላን በሊጉ ተከታታይ ድሉን አሳክቷል !

ኢንተር ሚላን በሊጉ ተከታታይ ድሉን አሳክቷል !
በጣልያን ሴርያ አራተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ኢንተር ሚላን ዩዴኔዜን 5ለ3 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
ኢንተር ሚላንን ለድል ያበቁ ጎሎች አጉስቶ ፣ ባሬላ ፣ እስፖሲቶ ፣ ማርከስ ቱራም እና ቦኒ አስቆጥረዋል።
የዩዴኔዜን ግቦች አባንክዋህ ፣ ኤኬሌንካምፕ እና ጉዬ ከመረብ አሳርፈዋል።
የመጀመሪያ አራት የሊግ ጨዋታዎችን ያሸነፈው ኢንተር ሚላን በ 12 ነጥቦች ሁለተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።
ቀደም ብሎ በተደረገ መርሐግብር ሮማ ቶሪኖን 2ለ0 በማሸነፍ መሪነቱን አጠናክሯል።
ኢንተር ሚላን ቅዳሜ ሊጉን እየመራ ከሚገኘው ሮማ ጋር ተጠባቂ ጨዋታውን ያደርጋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በጣልያን ሴርያ አራተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ኢንተር ሚላን ዩዴኔዜን 5ለ3 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
ኢንተር ሚላንን ለድል ያበቁ ጎሎች አጉስቶ ፣ ባሬላ ፣ እስፖሲቶ ፣ ማርከስ ቱራም እና ቦኒ አስቆጥረዋል።
የዩዴኔዜን ግቦች አባንክዋህ ፣ ኤኬሌንካምፕ እና ጉዬ ከመረብ አሳርፈዋል።
የመጀመሪያ አራት የሊግ ጨዋታዎችን ያሸነፈው ኢንተር ሚላን በ 12 ነጥቦች ሁለተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።
ቀደም ብሎ በተደረገ መርሐግብር ሮማ ቶሪኖን 2ለ0 በማሸነፍ መሪነቱን አጠናክሯል።
ኢንተር ሚላን ቅዳሜ ሊጉን እየመራ ከሚገኘው ሮማ ጋር ተጠባቂ ጨዋታውን ያደርጋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


