ኤዲ ሀው ኒውካስል ዩናይትድን ይለቃሉ !

ኤዲ ሀው ኒውካስል ዩናይትድን ይለቃሉ !
እንግሊዛዊው አሰልጣኝ ኤዲ ሀው ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ለመለያየት ማሰባቸው ተገልጿል።
ኒውካስል ዩናይትድ አሁን ላይ አዲስ አሰልጣኝ ለመሾም ንግግር መጀመራቸውን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
የአል አህሊው አሰልጣኝ ማትያስ ጃይስል ቀጣዩ የኒውካስል ዩናይትድ አሰልጣኝ በመሆን ይሾማሉ።
የ 48ዓመቱ አሰልጣኝ ኤዲ ሀው ኒውካስል ዩናይትድን ከ 70 አመታት በኋላ ለዋንጫ ድል አብቅተዋል።
አሰልጣኝ ኤዲ ሀው አሁን ላይ ከእግርኳስ በመራቅ እረፍት መውሰድ እንደሚፈልጉ ማሳወቃቸው ተነግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
እንግሊዛዊው አሰልጣኝ ኤዲ ሀው ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ለመለያየት ማሰባቸው ተገልጿል።
ኒውካስል ዩናይትድ አሁን ላይ አዲስ አሰልጣኝ ለመሾም ንግግር መጀመራቸውን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
የአል አህሊው አሰልጣኝ ማትያስ ጃይስል ቀጣዩ የኒውካስል ዩናይትድ አሰልጣኝ በመሆን ይሾማሉ።
የ 48ዓመቱ አሰልጣኝ ኤዲ ሀው ኒውካስል ዩናይትድን ከ 70 አመታት በኋላ ለዋንጫ ድል አብቅተዋል።
አሰልጣኝ ኤዲ ሀው አሁን ላይ ከእግርኳስ በመራቅ እረፍት መውሰድ እንደሚፈልጉ ማሳወቃቸው ተነግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


