“ እኛም የማያምር እግር ኳስ መጫወት እንደምንችል አላወቁም “ - ምባፔ

“ እኛም የማያምር እግር ኳስ መጫወት እንደምንችል አላወቁም “ - ምባፔ
“ በራሳቸው መንገድ አሸንፈናቸዋል ”
የፈረንሳይን ወሳኝ ጎል ያስቆጠረው ኪሊያን ምባፔ ከጨዋታው በኋላ የፓራጓይን የአጨዋወት መንገድ ክፉኛ ተችቷል።
ምባፔ ሲናገርም “ እጃችንን ማቆሸሽ ካለብን እኛም ማቆሸሽ እንችላለን ፤ አጥቅቶ መጫወት የሚያውቅ ቡድን ብቻ አለመሆናችንን አረጋግጠንላቸዋል“ ብሏል።
አክሎም “ ጥሩ እግርኳስ ብቻ ይጫወታሉ ብለው አስበው ነበር ነገርግን የማይረባ እግርኳስ መጫወትም እናውቅበታለን ” ሲል ተደምጧል።
“ ይሄ የእነሱ አጨዋወት ነው በዚህ መንገድ እኛን ለማሸነፍ ሞክረዋል ነገርግን በመጨረሻ በራሳቸው መሳሪያ አሸንፈናቸዋል “ ኪሊያን ምባፔ
ረያን ሸርኪ በበኩሉ “ 30 ጥፋት ሰርተውብን እንዴት አንድ ካርድ ሳይመለከቱ ሊወጡ እንደቻሉ አላውቅም ” ሲል ተደምጧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ በራሳቸው መንገድ አሸንፈናቸዋል ”
የፈረንሳይን ወሳኝ ጎል ያስቆጠረው ኪሊያን ምባፔ ከጨዋታው በኋላ የፓራጓይን የአጨዋወት መንገድ ክፉኛ ተችቷል።
ምባፔ ሲናገርም “ እጃችንን ማቆሸሽ ካለብን እኛም ማቆሸሽ እንችላለን ፤ አጥቅቶ መጫወት የሚያውቅ ቡድን ብቻ አለመሆናችንን አረጋግጠንላቸዋል“ ብሏል።
አክሎም “ ጥሩ እግርኳስ ብቻ ይጫወታሉ ብለው አስበው ነበር ነገርግን የማይረባ እግርኳስ መጫወትም እናውቅበታለን ” ሲል ተደምጧል።
“ ይሄ የእነሱ አጨዋወት ነው በዚህ መንገድ እኛን ለማሸነፍ ሞክረዋል ነገርግን በመጨረሻ በራሳቸው መሳሪያ አሸንፈናቸዋል “ ኪሊያን ምባፔ
ረያን ሸርኪ በበኩሉ “ 30 ጥፋት ሰርተውብን እንዴት አንድ ካርድ ሳይመለከቱ ሊወጡ እንደቻሉ አላውቅም ” ሲል ተደምጧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


