ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ እኛን ማሸነፍ የሚችል የለም ” ኡናይ ሲሞን

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ እኛን ማሸነፍ የሚችል የለም ” ኡናይ ሲሞን
“ እኛን ማሸነፍ የሚችል የለም ” ኡናይ ሲሞን

“ አንዳቸውንም አልፈራም ” ፔድሮ ፖሮ

የስፔን ተጨዋቾች ለነገ ተጋጣሚያቸው ፈረንሳይ ፍራቻ እንደሌላቸው በሰጡት አስተያየት ተናግረዋል።

የቡድኑ የመስመር ተሰላፊ ፔድሮ ፖሮ ከዴምቤሌ ፣ ምባፔ እና ኦሊሴ ማን እንደሚያስፈራው ተጠይቆ “ አንዳቸውም አያስፈሩኝም ” ብሏል።

ግብ ጠባቂው ኡናይ ሲሞን በበኩሉ “ በምርጥ አቋሙ ላይ ሆኖ እንኳን እኛን ማሸነፍ የሚችል የለም “ ሲል ገልጿል።

ሌሎች ተጨዋቾች ምን አሉ ?

- ላሚን ያማል “ ፈረንሳይ መፍራት ካለባት ስፔንን ትፍራ ”

- አሌክስ ቤና “ እኛ ፈረንሳይን አንፈራም በእግርኳስ ፍርሀት ቦታ የለውም ”

- ኒኮ ዊሊያምስ “ ባለፉት ሁለት ጨዋታዎች እነሱን ማሸነፍ እንደምንችል አሳይተናል ”

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች