ኦዴጋርድ የሳምንቱ ምርጥ ተጨዋች ተባለ !

ኦዴጋርድ የሳምንቱ ምርጥ ተጨዋች ተባለ !
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሶስተኛ ሳምንት መርሐ ግብሮች የሳምንቱ ምርጥ ተጨዋች ይፋ ተደርጓል።
በዚህም መሰረት የአርሰናሉ አማካይ ማርቲን ኦዴጋርድ የሳምንቱ ምርጥ ተጨዋች ተብሏል።
አርሰናል ቼልሲን ሲያሸንፍ ማርቲን ኦዴጋርድ የማሸነፊያ ጎል ማስቆጠሩ አይዘነጋም።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሶስተኛ ሳምንት መርሐ ግብሮች የሳምንቱ ምርጥ ተጨዋች ይፋ ተደርጓል።
በዚህም መሰረት የአርሰናሉ አማካይ ማርቲን ኦዴጋርድ የሳምንቱ ምርጥ ተጨዋች ተብሏል።
አርሰናል ቼልሲን ሲያሸንፍ ማርቲን ኦዴጋርድ የማሸነፊያ ጎል ማስቆጠሩ አይዘነጋም።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


