“ ከሪያል ማድሪድ ጋር ሻምፒየንስ ሊግ ለማሸነፍ ጓጉቻለሁ “ ጆዜ ሞሪንሆ

“ ከሪያል ማድሪድ ጋር ሻምፒየንስ ሊግ ለማሸነፍ ጓጉቻለሁ “ ጆዜ ሞሪንሆ
የሪያል ማድሪዱ ዋና አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪንሆ ነገ ኢንተር ሚላንን ማሸነፍ እንደሚፈልጉ ተናግረዋል።
“ የነገውን ጨዋታ ማሸነፍ እፈልጋለሁ ሶስት ነጥብ እፈልጋለሁ “ ሲሉ ጆዜ ሞሪንሆ አሳስበዋል።
አክለውም “ ጥሩ ጨዋታ እፈልጋለሁ ነገርግን እንደ ሪያል ቤቲስ ጨዋታ ጥሩ ተጫውተን መሸነፍ አልፈልግም ድል እፈልጋለሁ “ ብለዋል።
“ የገጠመን ሽንፈት የተለመደ አይደለም ” ያሉት ሞሪንሆ “ ተጨዋቾቹ የሰጡትን ምላሽ ግን አስደንቆኛል ” ብለዋል።
“ ከሪያል ማድሪድ ጋር ሻምፒየንስ ሊግ ማሸነፍ እፈልጋለሁ ” ጆዜ ሞሪንሆ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሪያል ማድሪዱ ዋና አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪንሆ ነገ ኢንተር ሚላንን ማሸነፍ እንደሚፈልጉ ተናግረዋል።
“ የነገውን ጨዋታ ማሸነፍ እፈልጋለሁ ሶስት ነጥብ እፈልጋለሁ “ ሲሉ ጆዜ ሞሪንሆ አሳስበዋል።
አክለውም “ ጥሩ ጨዋታ እፈልጋለሁ ነገርግን እንደ ሪያል ቤቲስ ጨዋታ ጥሩ ተጫውተን መሸነፍ አልፈልግም ድል እፈልጋለሁ “ ብለዋል።
“ የገጠመን ሽንፈት የተለመደ አይደለም ” ያሉት ሞሪንሆ “ ተጨዋቾቹ የሰጡትን ምላሽ ግን አስደንቆኛል ” ብለዋል።
“ ከሪያል ማድሪድ ጋር ሻምፒየንስ ሊግ ማሸነፍ እፈልጋለሁ ” ጆዜ ሞሪንሆ
@tikvahethsport @kidusyoftahe


