“ ኪሊያን ምባፔ አያስፈራኝም ” ኩባርሲ

“ ኪሊያን ምባፔ አያስፈራኝም ” ኩባርሲ
ስፔናዊው ተከላካይ ፓው ኩባርሲ ከኪሊያን ምባፔ ጋር መጋፈጥ አያስፈራኝም ሲል ተደምጧል።
“ ኪሊያን ምባፔ አያስፈራኝም ” የሚለው ኩባርሲ “ ነገርግን ሁሉም ሰው እሱ ያለውን አቅም ያውቀዋል ” ሲል ተደምጧል።
“ ምባፔ በጨዋታው ጥሩ ባይሆን እንኳን ባለው ፍጥነት ጨዋታውን መለወጥ ይችላል “ ሲል ኩባርሲ ተናግሯል።
አክሎም “ እሱ እንደ ላሚን ያማል የተለየ ተጨዋች ነው ፤ ሙሉ ዘጠና ደቂቃ ጥንቁቅ መሆን ይጠበቅብሃል ” ብሏል።
በኩባርሲ እና ላፖርቴ የሚመራው የስፔን የኋላ መስመር በአለም ዋንጫው አንድ ግብ ብቻ አስተናግዷል።
ኪሊያን ምባፔ በበኩሉ በአለም ዋንጫው ስምንት ጎል በማስቆጠር ለወርቅ ጫማ እየተፎካከረ ይገኛል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ስፔናዊው ተከላካይ ፓው ኩባርሲ ከኪሊያን ምባፔ ጋር መጋፈጥ አያስፈራኝም ሲል ተደምጧል።
“ ኪሊያን ምባፔ አያስፈራኝም ” የሚለው ኩባርሲ “ ነገርግን ሁሉም ሰው እሱ ያለውን አቅም ያውቀዋል ” ሲል ተደምጧል።
“ ምባፔ በጨዋታው ጥሩ ባይሆን እንኳን ባለው ፍጥነት ጨዋታውን መለወጥ ይችላል “ ሲል ኩባርሲ ተናግሯል።
አክሎም “ እሱ እንደ ላሚን ያማል የተለየ ተጨዋች ነው ፤ ሙሉ ዘጠና ደቂቃ ጥንቁቅ መሆን ይጠበቅብሃል ” ብሏል።
በኩባርሲ እና ላፖርቴ የሚመራው የስፔን የኋላ መስመር በአለም ዋንጫው አንድ ግብ ብቻ አስተናግዷል።
ኪሊያን ምባፔ በበኩሉ በአለም ዋንጫው ስምንት ጎል በማስቆጠር ለወርቅ ጫማ እየተፎካከረ ይገኛል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


