ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ውሌን ለማራዘም ተስማምተናል ” አርቴታ

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ውሌን ለማራዘም ተስማምተናል ” አርቴታ
“ ውሌን ለማራዘም ተስማምተናል ” አርቴታ

የመድፈኞቹ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በአርሰናል ኮንትራታቸውን ለማራዘም መስማማታቸውን አሳውቀዋል።

ከብሔራዊ ቡድኖች እረፍት ወቅት ውላቸውን ያራዝሙ እንደሆነ የተጠየቁት አርቴታ “ ሁላችንም በሁሉም ነገር ተስማምተናል ” ብለዋል።

አክለውም " በትክክለኛው ጊዜ እንፈርማለን የሚያሳስብ ነገር የለም "ሲሉ ገልጸዋል።

ስለ ተጨዋቾች ጉዳት ሁኔታ የተጠየቁት አሰልጣኙ “ ሁሉም ጥሩ ሁኔታ ላይ ናቸው “ ሲሉ ተናግረዋል።

አያይዘውም ስለ ዮኬሬሽ አስተያየት የሰጡት አርቴታ “ እሱ ብዙ ሰዓት አልተጫወተም በተለይ በሊጉ ነገርግን በናፖሊ ጨዋታ ጥሩ አቋሙን አሳይቷል "ብለዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች