“ ውድድሩ የተጭበረበረ ነው “

“ ውድድሩ የተጭበረበረ ነው “
“ ዳኛው ፍትሐዊ አይደለም “
የግብፅ ብሔራዊ ቡድንን ሁለተኛ ጎል ያስቆጠረው ሙስጠፋ ዚኮ ከጨዋታ መጠናቀቅ በኃላ በእምባ ስሜታዊ ሆኖ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።
“ ዳኛው ፍትሐዊ አይደለም “ ያለው ዚኮ “ የአንድ ሀገርን ጥረት እና ውጤት አበላሽቷል “ ሲል አስተያየቱን ሰጥቷል።
ዚኮ አያይዞም “ ውድድሩ የተጭበረበረ ነው “ ያለ ሲሆን “ አርጀንቲና እንኳን ደስ አላችሁ ዋንጫ ለእነሱ ያደላ ነው “ ሲል ገልጿል።
ሙስጠፋ ዚኮ በጨዋታው ግብ አስቆጥሮ ዳኛው በቫር መሻራቻው ይታወቃል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ ዳኛው ፍትሐዊ አይደለም “
የግብፅ ብሔራዊ ቡድንን ሁለተኛ ጎል ያስቆጠረው ሙስጠፋ ዚኮ ከጨዋታ መጠናቀቅ በኃላ በእምባ ስሜታዊ ሆኖ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።
“ ዳኛው ፍትሐዊ አይደለም “ ያለው ዚኮ “ የአንድ ሀገርን ጥረት እና ውጤት አበላሽቷል “ ሲል አስተያየቱን ሰጥቷል።
ዚኮ አያይዞም “ ውድድሩ የተጭበረበረ ነው “ ያለ ሲሆን “ አርጀንቲና እንኳን ደስ አላችሁ ዋንጫ ለእነሱ ያደላ ነው “ ሲል ገልጿል።
ሙስጠፋ ዚኮ በጨዋታው ግብ አስቆጥሮ ዳኛው በቫር መሻራቻው ይታወቃል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


