“ ውጤቱን ብቻ ካየን አጀማመራችን አስከፊ ነው ” ሉዊስ ኤንሪኬ

“ ውጤቱን ብቻ ካየን አጀማመራችን አስከፊ ነው ” ሉዊስ ኤንሪኬ
የፒኤስጂው አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ ቡድናቸው ያስመዘገበው ውጤት አይገባውም ሲሉ ተናግረዋል።
“ በሊጉ አሁን ካለን ነጥብ የበለጠ ነጥብ ይገባን ነበር “ ሲሉ ቡድናቸው ባለፉት ጨዋታዎች እድለኛ እንዳልነበረ ገልጸዋል።
አያይዘውም “ ውጤቱን ብቻ ከተመለከትን ግን አስከፊ የውድድር አመት ጅማሮ ነው “ ሲሉ ተናግረዋል።
የመጀመሪያውን ጨዋታ ከጠንካራ ወይስ ቀላል ቡድን መጫወት ይመርጣሉ ተብለው የተጠየቁት ኤንሪኬ “ ሁሉም የሜዳ ውጪ ጨዋታ ከባድ ነው “ብለዋል።
“ ከተጋጣሚ ማንነት ይልቅ ጨዋታው በሜዳ እና ከሜዳ ውጪ መሆኑ ለውጥ ያመጣል ” ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የፒኤስጂው አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ ቡድናቸው ያስመዘገበው ውጤት አይገባውም ሲሉ ተናግረዋል።
“ በሊጉ አሁን ካለን ነጥብ የበለጠ ነጥብ ይገባን ነበር “ ሲሉ ቡድናቸው ባለፉት ጨዋታዎች እድለኛ እንዳልነበረ ገልጸዋል።
አያይዘውም “ ውጤቱን ብቻ ከተመለከትን ግን አስከፊ የውድድር አመት ጅማሮ ነው “ ሲሉ ተናግረዋል።
የመጀመሪያውን ጨዋታ ከጠንካራ ወይስ ቀላል ቡድን መጫወት ይመርጣሉ ተብለው የተጠየቁት ኤንሪኬ “ ሁሉም የሜዳ ውጪ ጨዋታ ከባድ ነው “ብለዋል።
“ ከተጋጣሚ ማንነት ይልቅ ጨዋታው በሜዳ እና ከሜዳ ውጪ መሆኑ ለውጥ ያመጣል ” ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


