“ ዛሬ ጥሩ አልነበርንም የሚል እምነት የለኝም ” ማይክል ካሪክ

“ ዛሬ ጥሩ አልነበርንም የሚል እምነት የለኝም ” ማይክል ካሪክ
የቀያዮቹ ሰይጣኖች አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ በዛሬው የቡድናቸው አቋም ደስተኛ እንደሆኑ ገልጸዋል።
“ ዛሬ ጥሩ አልነበርንም ብዬ አላስብም ” ያሉት ካሪክ “"ሙሉ ጨዋታውን እንቆጣጠራለን የሚል እምነት በዚህ ሊግ አይፈጠርም “ ብለዋል።
አክለውም “ ዛሬ ማሸነፍ ነበረብን በፈጠርነው እድል ምክንያት ማሸነፍ ይገባን ነበር ” ሲሉ ገልፀዋል።
ቡድኑ ዛሬ በነበረው ጉልበት ደስተኛ ስለመሆናቸው የተጠየቁት ካሪክ " አዎ ደስተኛ ነኝ "ብለዋል።
አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ የሼሽኮ ጉዳት ሁኔታ ገና በህክምና ግምገማ ላይ መሆኑን አስታውቀዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የቀያዮቹ ሰይጣኖች አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ በዛሬው የቡድናቸው አቋም ደስተኛ እንደሆኑ ገልጸዋል።
“ ዛሬ ጥሩ አልነበርንም ብዬ አላስብም ” ያሉት ካሪክ “"ሙሉ ጨዋታውን እንቆጣጠራለን የሚል እምነት በዚህ ሊግ አይፈጠርም “ ብለዋል።
አክለውም “ ዛሬ ማሸነፍ ነበረብን በፈጠርነው እድል ምክንያት ማሸነፍ ይገባን ነበር ” ሲሉ ገልፀዋል።
ቡድኑ ዛሬ በነበረው ጉልበት ደስተኛ ስለመሆናቸው የተጠየቁት ካሪክ " አዎ ደስተኛ ነኝ "ብለዋል።
አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ የሼሽኮ ጉዳት ሁኔታ ገና በህክምና ግምገማ ላይ መሆኑን አስታውቀዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


