“ የምንችለውን ሁሉ አድርገናል “

“ የምንችለውን ሁሉ አድርገናል “
የሜክሲኮ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ጃቪዬር አጉዬሪ ቡድናቸውን መውቀስ እንደማይፈልጉ ከጨዋታው በኃላ ተናግረዋል።
“ የምንችለውን ሁሉ አድርገናል “ ያሉት አሰልጣኙ “ ተጫዋቾቼን የምወቅስበት ምንም ምክንያት የለኝም “ ሲሉ ተደምጠዋል።
“ ሁሉም ላደረገልን ድጋፍ ለማመስገን እፈልጋለሁ ፣ ትልቅ ብሔራዊ ቡድን አለን “ አሰልጣኝ ጃቪየር አጉዬሪ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሜክሲኮ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ጃቪዬር አጉዬሪ ቡድናቸውን መውቀስ እንደማይፈልጉ ከጨዋታው በኃላ ተናግረዋል።
“ የምንችለውን ሁሉ አድርገናል “ ያሉት አሰልጣኙ “ ተጫዋቾቼን የምወቅስበት ምንም ምክንያት የለኝም “ ሲሉ ተደምጠዋል።
“ ሁሉም ላደረገልን ድጋፍ ለማመስገን እፈልጋለሁ ፣ ትልቅ ብሔራዊ ቡድን አለን “ አሰልጣኝ ጃቪየር አጉዬሪ
@tikvahethsport @kidusyoftahe


