“ የታዳጊዎችን ጤንነት መጠበቅ አለብን ” ኮሞ

“ የታዳጊዎችን ጤንነት መጠበቅ አለብን ” ኮሞ
የጣልያን ሴርያው ክለብ ኮሞ በአካዳሚው ውስጥ አዲስ ህጋ ማውጣቱን አስታውቋል።
ኮሞ ታዳጊ ተጨዋቾች በአካዳሚው ውስጥ በጭንቅላት ኳስ የሚገጩበትን መጠን ቀንሷል።
ክለቡ አዲሱን ህግ ያወጣው “ የታዳጊ ተጨዋቾችን የጭንቅላት ጤና ለመጠበቅ ነው “ ሲል አሳውቋል።
በቀጣይም በክለቡ አካዳሚ ታዳጊዎች በልምምድ እና ጨዋታ ላይ በጭንቅላት ኳስ መምታት አይችሉም ተብሏል።
የክለቡ ከ 10ዓመት በታች ቡድን በጭንቅላት ኳስ መምታት ሲከለከል የማዕዘን ምት በእጅ ውርወራ ይተካል።
ከ 12ዓመት በታች ቡድኑ በወር አንድ ጊዜ ሲፈቀድላቸው ተጨዋቾች ከአምስት በላይ መምታት ይከለከላሉ።
ከ 13ዓመት በታች ቡድኑም የተገደበ ሲሆነ በሳምንት አንድ ጊዜ እንደሚፈቀድላቸው ተነግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የጣልያን ሴርያው ክለብ ኮሞ በአካዳሚው ውስጥ አዲስ ህጋ ማውጣቱን አስታውቋል።
ኮሞ ታዳጊ ተጨዋቾች በአካዳሚው ውስጥ በጭንቅላት ኳስ የሚገጩበትን መጠን ቀንሷል።
ክለቡ አዲሱን ህግ ያወጣው “ የታዳጊ ተጨዋቾችን የጭንቅላት ጤና ለመጠበቅ ነው “ ሲል አሳውቋል።
በቀጣይም በክለቡ አካዳሚ ታዳጊዎች በልምምድ እና ጨዋታ ላይ በጭንቅላት ኳስ መምታት አይችሉም ተብሏል።
የክለቡ ከ 10ዓመት በታች ቡድን በጭንቅላት ኳስ መምታት ሲከለከል የማዕዘን ምት በእጅ ውርወራ ይተካል።
ከ 12ዓመት በታች ቡድኑ በወር አንድ ጊዜ ሲፈቀድላቸው ተጨዋቾች ከአምስት በላይ መምታት ይከለከላሉ።
ከ 13ዓመት በታች ቡድኑም የተገደበ ሲሆነ በሳምንት አንድ ጊዜ እንደሚፈቀድላቸው ተነግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


