ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ የቼልሲ ዋንጫ ለቶተንሀም ሊሰጥ ይገባል ” ፖቼቲኖ

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ የቼልሲ ዋንጫ ለቶተንሀም ሊሰጥ ይገባል ” ፖቼቲኖ
“ የቼልሲ ዋንጫ ለቶተንሀም ሊሰጥ ይገባል ” ፖቼቲኖ

አርጀንቲናዊው አሰልጣኝ ማውሪስዮ ፖቼቲኖ ቼልሲ 2017 ያሳካው የሊግ ዋንጫ ለቶተንሀም እንዲሰጥ ጠይቀዋል።

“ ቼልሲ የፋይናንስ ደንብ መጣሱን አምኖ ቅጣቱንም ተቀብሏል “ ያሉት ፖቼቲኖ “ ስለዚህ ዋንጫው ለቶተንሀም መሰጠት አለበት “ ብለዋል።

“ ምክንያቱም ውድድሩ የተደረገው በተመሳሳይ ህግ አይደለም እነሱ ጥሰዋል “ ሲሉ አስረድተዋል።

አክለውም “ የቼልሲ ደጋፊዎች እንደሚበሳጩብኝ አውቃለሁ ነገርግን የጣሰው ቶተንሀም ቢሆንም ዋንጫው አይገባንም ብዬ እናገር ነበር " ብለዋል።

ቼልሲ በ 2016/17 የውድድር ዘመን ሊጉን ሲያሳካ ቶተንሀም ሁለተኛ ደረጃ ይዞ ነበር ያጠናቀቀው።

@tikvahethsport      @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች