ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ዩናይትድ ምባፔን እንዲመለከት መክሬ ነበር ”

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ዩናይትድ ምባፔን እንዲመለከት መክሬ ነበር ”
“ ዩናይትድ ምባፔን እንዲመለከት መክሬ ነበር ”

የቀድሞ የማንችስተር ዩናይትድ ተጨዋች ረያን ጊግስ ክለቡ ምባፔን እንዲመለከት መክሮ እንደነበር ገልጿል።

“ ኪሊያን ምባፔ ሞናኮ ሲጫወት በደንብ አይቼዋለሁ የተለየ ተሰጥኦ ነበረው “ ሲል ተናግሯል።

አክሎም “ የማንችስተር ዩናይትድ መልማዮች ሄደው እንዲያዩት መክሬ ነበር “ ሲል ገልጿል።

“ ከሆነ ጊዜ በኋላ እንዴት ሆነ ብዬ ስጠይቃቸው በችሎታው እርግጠኛ ስላልሆንን ትተነዋል ” ሲሉ መልሰውኛል ተናግሯል።

ተዛማጅ ታሪኮች