“ ሶስት ነጥቡ ይገባናል “ ሚኬል አርቴታ

“ ሶስት ነጥቡ ይገባናል “ ሚኬል አርቴታ
የአርሰናሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው የሚገባውን ውጤት ይዞ መውጣቱን ተናግረዋል።
“ ሶስት ነጥቡ ይገባናል “ ያሉት ሚኬል አርቴታ “ ዛሬ የፈጠርነውን የግብ እድል በቁጥር አላውቀውም “ ብለዋል።
አክለውም " የተመዘገበው ውጤት በጨዋታው ያሳየነውን እንቅስቃሴ አያንፀባርቅም " ሲሉ ገልጸዋል።
“ ከከባድ ተጋጣሚ ጋር ባደረግነው ጨዋታ ብዙ የግብ እድሎችን ፈጥረናል በቂ ድፍረት ነበረን “ ሚኬል አርቴታ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የአርሰናሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው የሚገባውን ውጤት ይዞ መውጣቱን ተናግረዋል።
“ ሶስት ነጥቡ ይገባናል “ ያሉት ሚኬል አርቴታ “ ዛሬ የፈጠርነውን የግብ እድል በቁጥር አላውቀውም “ ብለዋል።
አክለውም " የተመዘገበው ውጤት በጨዋታው ያሳየነውን እንቅስቃሴ አያንፀባርቅም " ሲሉ ገልጸዋል።
“ ከከባድ ተጋጣሚ ጋር ባደረግነው ጨዋታ ብዙ የግብ እድሎችን ፈጥረናል በቂ ድፍረት ነበረን “ ሚኬል አርቴታ
@tikvahethsport @kidusyoftahe


