“ ባርኮላ ጉዳት አላጋጠመውም ” ኢራኦላ

“ ባርኮላ ጉዳት አላጋጠመውም ” ኢራኦላ
የሊቨርፑሉ አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ ብራድሌይ ባርኮላ የከፋ ጉዳት እንዳላጋጠመው አስታውቋል።
ብራድሌይ ባርኮላ በጨዋታው ስልሳኛው ደቂቃ ላይ በጉዳት ተቀይሮ ወጥቶ ነበር።
ስለሁኔታው የተጠየቁት አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ “ ጉዳት አልገጠመውም የጡንቻ መወጠር ብቻ ነው "ሲሉ ገልጸዋል።
ስለ ጨዋታው ያነሱት አሰልጣኙ “ መጀመሪያ ላይ ተቸግረናል ምክንያቱም አትሌቲኮ በጠበቅነው መልኩ አልነበረም የገባው "ብለዋል።
አክለውም “ በሁለተኛው አጋማሽ ግን ወደ አቋማችን ተመልሰናል የተሻለ ቡድን ነበርን "ሲሉ ገልጸዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሊቨርፑሉ አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ ብራድሌይ ባርኮላ የከፋ ጉዳት እንዳላጋጠመው አስታውቋል።
ብራድሌይ ባርኮላ በጨዋታው ስልሳኛው ደቂቃ ላይ በጉዳት ተቀይሮ ወጥቶ ነበር።
ስለሁኔታው የተጠየቁት አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ “ ጉዳት አልገጠመውም የጡንቻ መወጠር ብቻ ነው "ሲሉ ገልጸዋል።
ስለ ጨዋታው ያነሱት አሰልጣኙ “ መጀመሪያ ላይ ተቸግረናል ምክንያቱም አትሌቲኮ በጠበቅነው መልኩ አልነበረም የገባው "ብለዋል።
አክለውም “ በሁለተኛው አጋማሽ ግን ወደ አቋማችን ተመልሰናል የተሻለ ቡድን ነበርን "ሲሉ ገልጸዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


