የእረፍት ሰዓት !

የእረፍት ሰዓት !
የሊግ የመክፈቻ ጨዋታውን ከሀል ሲቲ ጋር እያደረገ የሚገኘው ማንችስተር ዩናይትድ 2ለ0 እየተመራ ወደ እረፍት አምርቷል።
አጃዪ እና ሜንዲ የሀል ሲቲን የመሪነት ጎል አስቆጥረዋል።
🟨 የቢጫ ካርድ የተመለከቱ ተጫዋቾች እነማን ናቸው ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ በማንችስተር ዩናይትድ በኩል ዶርጉ በሀል ሲቲ በኩል ክሮክስ የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክተዋል።
⚽ የጨዋታው የኳስ ቁጥጥር ምን ይመስላል ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ ማንችስተር ዩናይትድ 71% - 29% የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የሊግ የመክፈቻ ጨዋታውን ከሀል ሲቲ ጋር እያደረገ የሚገኘው ማንችስተር ዩናይትድ 2ለ0 እየተመራ ወደ እረፍት አምርቷል።
አጃዪ እና ሜንዲ የሀል ሲቲን የመሪነት ጎል አስቆጥረዋል።
🟨 የቢጫ ካርድ የተመለከቱ ተጫዋቾች እነማን ናቸው ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ በማንችስተር ዩናይትድ በኩል ዶርጉ በሀል ሲቲ በኩል ክሮክስ የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክተዋል።
⚽ የጨዋታው የኳስ ቁጥጥር ምን ይመስላል ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ ማንችስተር ዩናይትድ 71% - 29% የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


