“ የዚን ያህል እጎዳለሁ ብዬ አስቤ አላውቅም ”

“ የዚን ያህል እጎዳለሁ ብዬ አስቤ አላውቅም ”
ዩራጓዊው ግብ ጠባቂ ፈርናንዶ ሙስሌራ በትላንቱ የስፔን ጨዋታ በሰራው ስህተት ግብ ተቆጥሮ ነበር።
ግብ ጠባቂው ከጨዋታው በኋላ ሀገሩ ከውድድሩ እንድትሰናበት ምክንያት መሆኑ እንደጎዳው ገልጿል።
ሙስሌራ በሰጠው ቃል “ ለዚህ ስፖርት የዚን ያህል እጎዳለሁ ብዬ አስቤው አላውቅም ነበር ብሏል።”
ፈርናንዶ ሙስሌራ ከሰራው ስህተት በኋላ አሰልጣኝ ማርሴሎ ቤልሳ እንዲቀይሩት በመጠየቅ ከሜዳ ወጥቷል።
ሙስሌራ በአለም ዋንጫው ከ 1966 በኋላ ወደ ግብነት የተቀየሩ ሶስት ስህተቶችን የሰራ የመጀመሪያው ግብ ጠባቂ ሆኗል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ዩራጓዊው ግብ ጠባቂ ፈርናንዶ ሙስሌራ በትላንቱ የስፔን ጨዋታ በሰራው ስህተት ግብ ተቆጥሮ ነበር።
ግብ ጠባቂው ከጨዋታው በኋላ ሀገሩ ከውድድሩ እንድትሰናበት ምክንያት መሆኑ እንደጎዳው ገልጿል።
ሙስሌራ በሰጠው ቃል “ ለዚህ ስፖርት የዚን ያህል እጎዳለሁ ብዬ አስቤው አላውቅም ነበር ብሏል።”
ፈርናንዶ ሙስሌራ ከሰራው ስህተት በኋላ አሰልጣኝ ማርሴሎ ቤልሳ እንዲቀይሩት በመጠየቅ ከሜዳ ወጥቷል።
ሙስሌራ በአለም ዋንጫው ከ 1966 በኋላ ወደ ግብነት የተቀየሩ ሶስት ስህተቶችን የሰራ የመጀመሪያው ግብ ጠባቂ ሆኗል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


