የግብፅ ተጨዋቾች የክብር ዋንጫ ተሸለሙ !

የግብፅ ተጨዋቾች የክብር ዋንጫ ተሸለሙ !
የግብፅ ብሔራዊ ቡድን በሀገሪቱ ብሔራዊ ቤተመንግሥት የክብር አቀባበል ተደርጎለታል።
የግብፁ ፕሬዝዳንት አብደልፋታህ አል-ሲሲ ተጨዋቾቹን የተቀበሉ ሲሆን “ በአለም ዋንጫው ላሳያችሁት አቋም አመሰግናለሁ " ብለዋል።
ፕሬዝዳንቱ ለብሔራዊ ቡድኑ የክብር እና ኩራት ዋንጫ አዘጋጅተው አበርክተዋል።
ቡድኑ ለሀገሪቱ ህዝብ ደስታ መስጠቱን የገለፁት አል ሲሲ “ ምክንያቱም ተፎካካሪ ነበራችሁ ” ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የግብፅ ብሔራዊ ቡድን በሀገሪቱ ብሔራዊ ቤተመንግሥት የክብር አቀባበል ተደርጎለታል።
የግብፁ ፕሬዝዳንት አብደልፋታህ አል-ሲሲ ተጨዋቾቹን የተቀበሉ ሲሆን “ በአለም ዋንጫው ላሳያችሁት አቋም አመሰግናለሁ " ብለዋል።
ፕሬዝዳንቱ ለብሔራዊ ቡድኑ የክብር እና ኩራት ዋንጫ አዘጋጅተው አበርክተዋል።
ቡድኑ ለሀገሪቱ ህዝብ ደስታ መስጠቱን የገለፁት አል ሲሲ “ ምክንያቱም ተፎካካሪ ነበራችሁ ” ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


