“ የፍፃሜ ጨዋታ ነው ” ማሬስካ

“ የፍፃሜ ጨዋታ ነው ” ማሬስካ
የማንችስተር ሲቲው አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ ለጨዋታው ትልቅ ቦታ እንደሚሰጡ ገልጸዋል።
“ ነሀሴ ሆነ ግንቦት ለውጥ አያመጣም ጨዋታው ፍፃሜ ነው ” ሲል ኢንዞ ማሬስካ ተናግረዋል።
አክለውም “ የፍፃሜ ጨዋታ ነው ለማሸነፍ ጥረት ማድረግ አለብን “ ሲሉ ገልጸዋል።
ስለ ሮድሪ አዲስ ነገር የተጠየቁት አሰልጣኙ “ ምንም አላውቅም " ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ሲቲው አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ ለጨዋታው ትልቅ ቦታ እንደሚሰጡ ገልጸዋል።
“ ነሀሴ ሆነ ግንቦት ለውጥ አያመጣም ጨዋታው ፍፃሜ ነው ” ሲል ኢንዞ ማሬስካ ተናግረዋል።
አክለውም “ የፍፃሜ ጨዋታ ነው ለማሸነፍ ጥረት ማድረግ አለብን “ ሲሉ ገልጸዋል።
ስለ ሮድሪ አዲስ ነገር የተጠየቁት አሰልጣኙ “ ምንም አላውቅም " ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


