ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

ዩናይትድ ቺዶ ኦቢን በውሰት ሊሰጥ ነው !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
ዩናይትድ ቺዶ ኦቢን በውሰት ሊሰጥ ነው !
ዩናይትድ ቺዶ ኦቢን በውሰት ሊሰጥ ነው !

የማንችስተር ዩናይትዱ አጥቂ ቺዶ ኦቢ በውሰት የኔዘርላንዱን ክለብ ዊሌም ሊቀላቀል መሆኑ ተገልጿል።

የ 18ዓመቱ አጥቂ ቺዶ ኦቢ መደበኛ የጨዋታ ሰዓት ለማግኘት ወደ ኔዘርላንድ ሊግ ለማምራት ንግግር ላይ ይገኛል።

ባለፈው አመት በወጣት ቡድኑ ያሳለፈው ቺዶ በ 37 ጨዋታዎች 20 ግቦችን ማስቆጠር ችሏል።

ተጫዋቹ በአሰልጣኝ ሩበን አምሪም አሰልጣኝነት ጊዜ ለዋናው ቡድን ሰባት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች አድርጓል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች