ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

ዩኤፋ የፊፋን ውሳኔ አወገዘ !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
ዩኤፋ የፊፋን ውሳኔ አወገዘ !
ዩኤፋ የፊፋን ውሳኔ አወገዘ !

የአውሮፓ እግርኳስ ማህበር ፊፋ የባሎጉን ቀይ ካርድ ቅጣት የሻረበትን ውሳኔ ተቃውሟል።

ዩኤፋ ውሳኔውን በመቃወም ባወጣው መግለጫ “ ድርጊቱ ሁሉንም ቀይ መስመሮች የተሻገረ ነው "ሲል ገልጿል።

“ እግርኳስ የሚመራው በደንብ ነው " ያለው ዩኤፋ ቀይ ካርድ ግዴታ እንጂ ፍላጎት አይደለም ፍትሀዊነቱ መጠበቅ አለበት ሲል አሳስቧል።

አክሎም " የሚመለከታቸው ሀላፊዎች ደንቡን ተግባራዊ ማድረግ ካልቻሉ ጨዋታው ታማኝነቱን ያጣል "ብሏል።

ዩኤፋ “ ይሄ ታይቶ የማይታወቅ ፤ ለመረዳት የሚያዳግት እና ኢፍትሀዊ ውሳኔ አስደንግጦናል ” ሲል አሳውቋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች