“ ዳኞቹ ዩናይትድ እንዲሸነፍ አይፈልጉም “ አርቤሎኣ

“ ዳኞቹ ዩናይትድ እንዲሸነፍ አይፈልጉም “ አርቤሎኣ
የፉልሀሙ አሰልጣኝ አርቤሎኣ የጨዋታው ዳኛ በውሳኔው ለማንችስተር ዩናይትድ አግዟል ሲሉ ተናግረዋል።
የጨዋታውን ዳኝነት የተቹት አሰልጣኝ አርቤሎኣ “ ትንሽ ለብስጭት ዳርጎናል "ሲሉ ተደምጠዋል።
“ እያንዳንዱ የዳኛው ውሳኔ ለማንችስተር ዩናይትድ የሚጠቅም ነበር ” ሲሉ አርቤሎኣ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
አክለውም “ ከማንችስተር ሲቲ ጨዋታ በኋላ ዳኞቹ ማንችስተር ዩናይትድ እንዲሸነፍ እንደማይፈልጉ አውቄ ነበር "ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የፉልሀሙ አሰልጣኝ አርቤሎኣ የጨዋታው ዳኛ በውሳኔው ለማንችስተር ዩናይትድ አግዟል ሲሉ ተናግረዋል።
የጨዋታውን ዳኝነት የተቹት አሰልጣኝ አርቤሎኣ “ ትንሽ ለብስጭት ዳርጎናል "ሲሉ ተደምጠዋል።
“ እያንዳንዱ የዳኛው ውሳኔ ለማንችስተር ዩናይትድ የሚጠቅም ነበር ” ሲሉ አርቤሎኣ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
አክለውም “ ከማንችስተር ሲቲ ጨዋታ በኋላ ዳኞቹ ማንችስተር ዩናይትድ እንዲሸነፍ እንደማይፈልጉ አውቄ ነበር "ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


