“ ጀግኖች ናችሁ ፣ ኮርተንባችኃል “ የግብፅ ፕሬዝዳንት

“ ጀግኖች ናችሁ ፣ ኮርተንባችኃል “ የግብፅ ፕሬዝዳንት
የግብፅ ፕሬዝዳንት አብድል ፈታህ አል ሲሲ ብሔራዊ ቡድኑ በአለም ዋንጫ ላሳየው ብቃት ባስተላለፉት መልዕክት አመስግነዋል።
ፕሬዝዳንቱ “ ባሳካችሁት ነገር ኮርተንባችኃል “ ያሉ ሲሆን “ በስኬታችሁ ኮርተናል ፣ ቀጣዩ ጊዜ የተሻለ ይሆንላችኃል “ ብለዋል።
አክለውም “ ጀግኖቻችን እናመሰግናለን ፣ በግብፅ የእግር ኳስ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ታሪክ ስላስመዘገባችሁ እናመሰግናለን “ ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የግብፅ ፕሬዝዳንት አብድል ፈታህ አል ሲሲ ብሔራዊ ቡድኑ በአለም ዋንጫ ላሳየው ብቃት ባስተላለፉት መልዕክት አመስግነዋል።
ፕሬዝዳንቱ “ ባሳካችሁት ነገር ኮርተንባችኃል “ ያሉ ሲሆን “ በስኬታችሁ ኮርተናል ፣ ቀጣዩ ጊዜ የተሻለ ይሆንላችኃል “ ብለዋል።
አክለውም “ ጀግኖቻችን እናመሰግናለን ፣ በግብፅ የእግር ኳስ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ታሪክ ስላስመዘገባችሁ እናመሰግናለን “ ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


