“ ጎሉ መፅደቁ ተቀባይነት የለውም ” ማርቲኔዝ

“ ጎሉ መፅደቁ ተቀባይነት የለውም ” ማርቲኔዝ
የማንችስተር ዩናይትዱ ተከላካይ ሊሳንድሮ ማርቲኔዝ የሀላንድን ጎል ተቀባይነት የሌለው ሲል ገልጿል።
“ ጎሉ ከጨዋታ ውጪ ነው ከፊቴ ነበር ተቀባይነት የሌለው ውሳኔ ነው ” ሲል ሊሳንድሮ ማርቲኔዝ ተናግሯል።
ስለ ሽንፈቱ ያነሳው ማርቲኔዝ “ በጣም ከባድ ነው ምክንያቱም የደርቢ ጨዋታ ተሸንፈናል በሜዳችን ሶስት ነጥብ አጥተናል " ብሏል።
አክሎም “ በፕሪሚየር ሊግ ይህንን አይነት ስህተት መስራት ተቀባይነት የለውም ምክንያቱም የአለም ምርጡ ሊግ ነው "ሲል ተደምጧል።.
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ዩናይትዱ ተከላካይ ሊሳንድሮ ማርቲኔዝ የሀላንድን ጎል ተቀባይነት የሌለው ሲል ገልጿል።
“ ጎሉ ከጨዋታ ውጪ ነው ከፊቴ ነበር ተቀባይነት የሌለው ውሳኔ ነው ” ሲል ሊሳንድሮ ማርቲኔዝ ተናግሯል።
ስለ ሽንፈቱ ያነሳው ማርቲኔዝ “ በጣም ከባድ ነው ምክንያቱም የደርቢ ጨዋታ ተሸንፈናል በሜዳችን ሶስት ነጥብ አጥተናል " ብሏል።
አክሎም “ በፕሪሚየር ሊግ ይህንን አይነት ስህተት መስራት ተቀባይነት የለውም ምክንያቱም የአለም ምርጡ ሊግ ነው "ሲል ተደምጧል።.
@tikvahethsport @kidusyoftahe


