ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ አስደንጋጭ ውሳኔ ነው ” ማይክል ካሪክ

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ አስደንጋጭ ውሳኔ ነው ” ማይክል ካሪክ
“ አስደንጋጭ ውሳኔ ነው ” ማይክል ካሪክ

የማንችስተር ዩናይትዱ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ከጨዋታው በኋላ በሰጡት አስተያየት ክፉኛ ተበሳጭተው ታይተዋል።

አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ የኤርሊንግ ሀላንድ ግብ ከጨዋታ ውጪ እንደነበር ገልጸዋል።

ማይክል ካሪክ ሲናገሩም “ እግር ኳስ የሚረዱበት መንገድ ይሄ ከሆነ አሳሳቢ ነው “ ሲሉ ተናግረዋል።

“ አስደንጋጭ ውሳኔ ነው ” ያሉት ማይክል ካሪክ ስመለከተው ልረዳው አልቻልኩም ማብራሪያውን ሳይ ባሰብኝ " ሲሉ ተናግረዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች