ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

የዳኞች ኮሚቴ ዩናይትድን ይቅርታ ጠየቀ !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
የዳኞች ኮሚቴ ዩናይትድን ይቅርታ ጠየቀ !
የዳኞች ኮሚቴ ዩናይትድን ይቅርታ ጠየቀ !

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዳኞች ኮሚቴ ኤርሊንግ ሀላንድ ያስቆጠረው ግብ ከጨዋታ ውጪ እንደነበር ገለፀ።

ኮሚቴው ቫር ስህተት መስራቱን እና ጎሉ መሻር እንደነበረበት በይፋ አስታውቋል።

የዳኞች ኮሚቴው ለተፈጠረው ስህተት ማንችስተር ዩናይትድ የይቅርታ ደብዳቤ መላኩን አያይዞ ገልጿል።

የኤርሊንግ ሀላንድ ግብ ከጨዋታ ውጪ መሆኑን የሜዳ ላይ ዳኞች ቢገልፁም ቫር ውሳኔውን ሽሮ ማፅደቁ አይዘነጋም።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች