“ ጨዋታውን ማሸነፍ ይገባናል ” ኢንዞ ማሬስካ

“ ጨዋታውን ማሸነፍ ይገባናል ” ኢንዞ ማሬስካ
የማንችስተር ሲቲው አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ በድሉ መደሰታቸውን ከጨዋታው በኋላ ተናግረዋል።
ጨዋታውን በግዜ መጨረስ ይገባቸው እንደነበር ያነሱት ማሬስካ “ ምክንያቱም ጨዋታውን ተቆጣጥረናል እድልም ፈጥረናል " ብለዋል።
አክለውም “ በአጠቃላይ ካየነው ማሸነፍ የሚገባን ጨዋታ ነው ” ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
በክለቡ የመጀመሪያ ጨዋታ በማሸነፋቸው እንደተደሰቱ በመግለፅ “ ዛሬ ምርጥ ቀን ነው በጣም ስሜታዊ ነበርኩ “ ብለዋል።
ኢንዞ ማሬስካ አያይዘውም እስካሁን ለቡድናቸው ምርጥ አስራ አንድ አለመውጣታቸውን አሳውቀዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ሲቲው አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ በድሉ መደሰታቸውን ከጨዋታው በኋላ ተናግረዋል።
ጨዋታውን በግዜ መጨረስ ይገባቸው እንደነበር ያነሱት ማሬስካ “ ምክንያቱም ጨዋታውን ተቆጣጥረናል እድልም ፈጥረናል " ብለዋል።
አክለውም “ በአጠቃላይ ካየነው ማሸነፍ የሚገባን ጨዋታ ነው ” ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
በክለቡ የመጀመሪያ ጨዋታ በማሸነፋቸው እንደተደሰቱ በመግለፅ “ ዛሬ ምርጥ ቀን ነው በጣም ስሜታዊ ነበርኩ “ ብለዋል።
ኢንዞ ማሬስካ አያይዘውም እስካሁን ለቡድናቸው ምርጥ አስራ አንድ አለመውጣታቸውን አሳውቀዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


