“ ፍፃሜ መጫወት ሳይሆን ማሸነፍ አለባቸው ” ፔድሮ ሳንቼዝ

“ ፍፃሜ መጫወት ሳይሆን ማሸነፍ አለባቸው ” ፔድሮ ሳንቼዝ
የስፔን ጠቅላይ ሚኒስቴር ፔድሮ ሳንቼዝ በፍፃሜ ጨዋታ መሳተፍ ሳይሆን ማሸነፍ እንደሚገባ ተናግረዋል።
ከጨዋታው በፊት ቃላቸውን የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትሩ “ ፍፃሜ መጫወት ሳይሆን ማሸነፍ ነው ያለባቸው ” ብለዋል።
አክለውም “ ምርጡ ቡድን ጨዋታውን ያሸንፋል ምርጡ ቡድንም ስፔን ይሆናል “ ሲሉ ገልጸዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የስፔን ጠቅላይ ሚኒስቴር ፔድሮ ሳንቼዝ በፍፃሜ ጨዋታ መሳተፍ ሳይሆን ማሸነፍ እንደሚገባ ተናግረዋል።
ከጨዋታው በፊት ቃላቸውን የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትሩ “ ፍፃሜ መጫወት ሳይሆን ማሸነፍ ነው ያለባቸው ” ብለዋል።
አክለውም “ ምርጡ ቡድን ጨዋታውን ያሸንፋል ምርጡ ቡድንም ስፔን ይሆናል “ ሲሉ ገልጸዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


