83 ‘ እንግሊዝ 1- 0 አርጀንቲና

83 ‘ እንግሊዝ 1- 0 አርጀንቲና
⚽ ጎርደን
- እንግሊዝ ያደረገችውን የተጫዋች ለውጥ ተከትሎ የጨዋታ አቀራረቧ ወደ 5-4-1 ተለውጧል።
- ኢዚሪ ኮንሳ ሶስተኛ የመሐል ተከላካይ በመሆኑን የኃላ ክፍሉን እያገዘ ይገኛል።
- አርጀንቲና ካደረጉት የተጫዋች ቅያሪ በኃላ ጫና ፈጥራ በርካታ የግብ እድሎችን እየፈጠሩ ይገኛሉ።
- አርጀንቲና በተደጋጋሚ ለጎል የቀረቡ እድሎችን ለመፍጠር ችላለች።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
⚽ ጎርደን
- እንግሊዝ ያደረገችውን የተጫዋች ለውጥ ተከትሎ የጨዋታ አቀራረቧ ወደ 5-4-1 ተለውጧል።
- ኢዚሪ ኮንሳ ሶስተኛ የመሐል ተከላካይ በመሆኑን የኃላ ክፍሉን እያገዘ ይገኛል።
- አርጀንቲና ካደረጉት የተጫዋች ቅያሪ በኃላ ጫና ፈጥራ በርካታ የግብ እድሎችን እየፈጠሩ ይገኛሉ።
- አርጀንቲና በተደጋጋሚ ለጎል የቀረቡ እድሎችን ለመፍጠር ችላለች።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


