#Brighton

#Brighton
የሊጉ መሪ አርሰናል ላይ ግብ ማስቆጠር የቻለው ፓስካል ግሮስ ጥሩ የሚባል ሳምንትን እያሳለፈ ይገኛል።
የ 35ዓመቱ ፓስካል ግሮስ በሳምንቱ አጋማሽም በማንችስተር ዩናይትድ ላይም በተመሳሳይ ግብ ማስቆጠር ችሎ ነበር።
አሰልጣኝ ፋብያን ሁርዝለር ኮከባቸውን ከሳምንቱ አጋማሽ የካራባኦ ካፕ ድል በኃላ “ እያደረ እንደ ወይን የሚጣፈጥ “ ሲሉ አወድሰውት ነበር።
ሌላኛው ግብ አስቆጣሪ ኮስቱላስ በበኩሉ በስምንት ጨዋታዎች አራተኛ ጎሉ ሆኖ ተመዝግቦለታል።
ኮስቱላስ በዛሬው ጨዋታ ግሮስ ላስቆጠረው የመሪነት ጎል አመቻችቶ ያቀበለው ተጫዋችም ነበር።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሊጉ መሪ አርሰናል ላይ ግብ ማስቆጠር የቻለው ፓስካል ግሮስ ጥሩ የሚባል ሳምንትን እያሳለፈ ይገኛል።
የ 35ዓመቱ ፓስካል ግሮስ በሳምንቱ አጋማሽም በማንችስተር ዩናይትድ ላይም በተመሳሳይ ግብ ማስቆጠር ችሎ ነበር።
አሰልጣኝ ፋብያን ሁርዝለር ኮከባቸውን ከሳምንቱ አጋማሽ የካራባኦ ካፕ ድል በኃላ “ እያደረ እንደ ወይን የሚጣፈጥ “ ሲሉ አወድሰውት ነበር።
ሌላኛው ግብ አስቆጣሪ ኮስቱላስ በበኩሉ በስምንት ጨዋታዎች አራተኛ ጎሉ ሆኖ ተመዝግቦለታል።
ኮስቱላስ በዛሬው ጨዋታ ግሮስ ላስቆጠረው የመሪነት ጎል አመቻችቶ ያቀበለው ተጫዋችም ነበር።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


