#TeamEthiopia 🇪🇹

#TeamEthiopia 🇪🇹
የኢትዮጵያ ከ 17ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከዛምቢያ ጋር ያደረገውን የአለም ዋንጫ ማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታ 2ለ1 ተሸንፏል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ግብ ምኅረት አየለ አስቆጥራለች።
ብሔራዊ ቡድኑ የማጣሪያ መልስ ጨዋታውን እሁድ ሐምሌ 5/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ያደርጋል።
በደርሶ መልስ ድምር ውጤት የሚያሸንፈው ቡድን በሞሮኮ ለሚዘጋጀው የታዳጊዎች አለም ዋንጫ ያልፋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የኢትዮጵያ ከ 17ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከዛምቢያ ጋር ያደረገውን የአለም ዋንጫ ማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታ 2ለ1 ተሸንፏል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ግብ ምኅረት አየለ አስቆጥራለች።
ብሔራዊ ቡድኑ የማጣሪያ መልስ ጨዋታውን እሁድ ሐምሌ 5/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ያደርጋል።
በደርሶ መልስ ድምር ውጤት የሚያሸንፈው ቡድን በሞሮኮ ለሚዘጋጀው የታዳጊዎች አለም ዋንጫ ያልፋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


