#WorldCup

#WorldCup
በርካታ የጋና ብሔራዊ ቡድን ደጋፊዎች ከስታዲየሙ ውጪ በስልክ ጨዋታውን እየተከታተሉ ይገኛሉ።
ይህንንም ተከትሎ በርካታ ቁጥር ያላቸው የፖሊስ አባላት ወደ ስፍራው ማቅናታቸው ተገልጿል።
የፖሊስ አባላቱ በቦታው የተገኙት ለጥንቃቄ መሆኑን አስረድተዋል።
በመቶዎች የሚቆጠሩ ደጋፊዎቹ ትኬት አልባ መሆናቸው ተዘግቧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በርካታ የጋና ብሔራዊ ቡድን ደጋፊዎች ከስታዲየሙ ውጪ በስልክ ጨዋታውን እየተከታተሉ ይገኛሉ።
ይህንንም ተከትሎ በርካታ ቁጥር ያላቸው የፖሊስ አባላት ወደ ስፍራው ማቅናታቸው ተገልጿል።
የፖሊስ አባላቱ በቦታው የተገኙት ለጥንቃቄ መሆኑን አስረድተዋል።
በመቶዎች የሚቆጠሩ ደጋፊዎቹ ትኬት አልባ መሆናቸው ተዘግቧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


