#ችሎት በሽብር ተግባር ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት የኢህአፓ አባላት ላይ የፌደራል ፖሊስ የምርመራ መዝገቡን አጠናቆ እንዲያቀርብ ለመጨረሻ ጊዜ 7 ተጨማሪ ቀናት ተፈቀደለት።
ምንጭ፦ TIKVAH Ethiopia
·

#ችሎት በሽብር ተግባር ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት የኢህአፓ አባላት ላይ የፌደራል ፖሊስ የምርመራ መዝገቡን አጠናቆ እንዲያቀርብ ለመጨረሻ ጊዜ 7 ተጨማሪ ቀናት ተፈቀደለት። በትላንትናው ዕለት በዋለው ችሎት የፌዴራል ፖሊስ በሽብር ተግባር ጠርጥሮ በቁጥጥር ስር ያዋላቸውን የኢህአፓ አባላት እና የፓርቲው ጠበቃ አቶ ይስሃቅ ወልዳይ ፣ አቶ አበበ አካሉ እንዲሁም አቶ አበራ ንጉስን ላይ ተጨማሪ የ14…


