" ' አቶ ዓለማየሁ ጢሞቴዎስ አምልጠዋል ' ተብሎ የሚሰራጨው መረጃ ከእውነት የራቀ ነው " - የሲዳማ ክልል ፖሊስ የሲዳማ ክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ " አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ ከእስር አ…
ምንጭ፦ TIKVAH Ethiopia
·

" ' አቶ ዓለማየሁ ጢሞቴዎስ አምልጠዋል ' ተብሎ የሚሰራጨው መረጃ ከእውነት የራቀ ነው " - የሲዳማ ክልል ፖሊስ የሲዳማ ክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ " አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ ከእስር አመለጡ " እየተባለ የሚሰራጨው መረጃ ሀሰተኛ ነው አለ። የመምሪያው ምክትል ኮሚሽነር ፍቅሬ ዩእሳ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደገለፁት በሕገወጥ የጦር መሳሪያና አደንዛዥ እፅ ዝዉዉር እንዲሁም በሙስናና ሌሎችም ልዩ ልዩ ወንጀሎች…


