ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

#እንድታውቁት

ምንጭ፦ TIKVAH Ethiopia

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
#እንድታውቁት

የ2019 ዓ/ም አዲስ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ ርችት ይተኮሳል፡፡

የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ነገ መስከረም 1 ቀን 2019 ዓ/ም የሚከበረውን የአዲስ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ ፦
- በሸራተን አዲስ ሆቴል፣
- በሞናርክ ሆቴል
- በበ#ኮካ ኮላ ኢትዮጵያ፤ ዛሬ በዋዜማው ከሌሊቱ 6:00 - 6:15 ለ15 ደቂቃ ያህል ርችት እንደሚተኮስ ገልጿል፡፡

" ህብረተሰቡ ተገቢው መረጃ እንዲኖረው " ሲል የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል፡፡

#AddisAbabaPolice
ጳጉሜን 5 ቀን 2018 ዓ/ም

@tikvahethiopia

ተዛማጅ ታሪኮች