ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ2026 የSKYTRAX የዓለም አየር መንገዶች ሽልማት ላይ ‘የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ’ ሽልማትን ለ9ኛ ተከታታይ ዓመት አሸነፈ።

ምንጭ፦ TIKVAH Ethiopia

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ2026 የSKYTRAX የዓለም አየር መንገዶች ሽልማት ላይ ‘የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ’ ሽልማትን ለ9ኛ ተከታታይ ዓመት አሸነፈ።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ2026 የSKYTRAX የዓለም አየር መንገዶች ሽልማት ላይ ‘የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ’ ሽልማትን ለ9ኛ ተከታታይ ዓመት አሸነፈ።  በተጨማሪም  አየር መንገዳችን ‘በአፍሪካ ምርጥ ቢዝነስ ክፍል’ እንዲሁም ‘በአፍሪካ ምርጥ የኢኮኖሚ ክፍል የበረራ ላይ ምግብ አገልግሎት’ ሽልማቶችን አግኝቷል።

#የአፍሪካምርጥአየርመንገድ #የኢትዮጵያአየርመንገድ

@tikvahethiopia

ተዛማጅ ታሪኮች