የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው ዘንድሮ ጡረታ ይወጣሉ ?
ምንጭ፦ TIKVAH Ethiopia
·

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው ዘንድሮ ጡረታ ይወጣሉ ? የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው " የጡረታ ጊዜያቸው የደረሰ በመሆኑ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚነት በያዝነው ሐምሌ ወር መጨረሻ ሊለቁ ይችላሉ " በሚል ሲዘዋወር የነበረውን መረጃ በሚመለከት ማብራሪያ ሰጠተዋል። አቶ መስፍን በማብራሪያቸው እስከ አሁን…

