#ፋይዳ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ መሠረት በተመረጡ ከተሞች የሚገኙና እስከ ግንቦት 06 ቀን 2018 ዓ.
ምንጭ፦ TIKVAH Ethiopia
·

#ፋይዳ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ መሠረት በተመረጡ ከተሞች የሚገኙና እስከ ግንቦት 06 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ ከብሔራዊ የፋይዳ መታወቂያ ጋር ያልተተሳሰሩ የባንክ ሂሳቦች ማንቀሳቀስ እንዳይቻል ማድረጉን አስታውቋል። ይህንኑ ተከትሎ ከፍተኛ የማስተሳሰር ጥያቄ ወደ ባንኩ እየቀረበ እንደሚገኝ የጠቀሰው ባንኩ፥ የተፈጠረውን ጫና ለመቋቋም እና ለደንበኞች ጥያቄ ምላሽ ለመስጠት…


