#AddisAbaba
ምንጭ፦ TIKVAH Ethiopia
·

#AddisAbaba
የመውሊድ በዓልን ምክንያት በማድረግ መድፍ ይተኮሳል፡፡
ነገ ነሐሴ 19/2018 ዓ/ም የሚከበረውን የመውሊድ በዓል ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12፡00 ሰዓት ላይ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ መከላከያ ሚኒስቴር ገልጿል፡፡
አዲስ አበባ
ነሐሴ 18 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
የመውሊድ በዓልን ምክንያት በማድረግ መድፍ ይተኮሳል፡፡
ነገ ነሐሴ 19/2018 ዓ/ም የሚከበረውን የመውሊድ በዓል ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12፡00 ሰዓት ላይ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ መከላከያ ሚኒስቴር ገልጿል፡፡
አዲስ አበባ
ነሐሴ 18 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia


