#NationalDialogue🇪🇹 በ4 የሀገራዊ ምክክር አጀንዳዎች ላይ መግባባት ተደረሰ።
ምንጭ፦ TIKVAH Ethiopia
·

#NationalDialogue🇪🇹 በ4 የሀገራዊ ምክክር አጀንዳዎች ላይ መግባባት ተደረሰ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እየተካሄደ ባለው ሀገራዊ ምክክር፣ 4 የሥራ ቡድኖች በተመካከሩባቸው ምክረ ሃሳቦች ላይ መግባባት ላይ መድረሳቸውን አሳውቋል። እነዚህም አጀንዳዎች፦ • የሃይማኖት ጉዳዮች • የሰላም ግንባታ • የመንግሥት አደረጃጀትና ቅርጽ፣ የፖለቲካ ሥርዓት፣ የፖለቲካ ውክልናና የምርጫ ስርዓት…


