ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

#USA🇺🇸 አሜሪካ ለኢትዮጵያውያን ሰጥታው የነበረው ከለላ (TPS) መቋረጥን ለጊዜው እንዳይተገበር የከለከለው የፍርድ ቤት እገዳ መነሳቱን ኤቢሲ ኒውስ ዘገበ።

ምንጭ፦ TIKVAH Ethiopia

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
#USA🇺🇸 አሜሪካ ለኢትዮጵያውያን ሰጥታው የነበረው ከለላ (TPS) መቋረጥን ለጊዜው እንዳይተገበር የከለከለው የፍርድ ቤት እገዳ መነሳቱን ኤቢሲ ኒውስ ዘገበ።
#USA🇺🇸 አሜሪካ ለኢትዮጵያውያን ሰጥታው የነበረው ከለላ (TPS) መቋረጥን ለጊዜው እንዳይተገበር የከለከለው የፍርድ ቤት እገዳ መነሳቱን ኤቢሲ ኒውስ ዘገበ። በአሜሪካ፣ ቦስተን የሚገኘው የፌዴራል ፍርድ ቤት የትራምፕ አስተዳደር ለኢትዮጵያውያን የተሰጠው ጊዜያዊ የጥበቃ ከለላ (TPS) እንዲያቋርጥ መንገድ ከፍቷል። በቦስተን የፌዴራል ዳኛ ብራያን መርፊ ዛሬ የጊዜያዊ ከለላ (TPS) መቋረጥን ለጊዜው…

ተዛማጅ ታሪኮች