ሲቲ ተጨዋች ለማስፈረም እየሰራ ነው !

ሲቲ ተጨዋች ለማስፈረም እየሰራ ነው !
ማንችስተር ሲቲ የፓልሜይራሱን የክንፍ ተጨዋች አለን ኤልያስ ለማስፈረም እየሰራ መሆኑ ተገልጿል።
ማንችስተር ሲቲ ተጫዋቹን የሳቪንሆ ተተኪ ለማድረግ በማለም ጥረት ላይ መሆናቸው ተነግሯል።
ተጨዋቹ በ ፓልሜይራስ ባለው ኮንትራት ውስጥ ውል ማፍረሻው 100 ሚልዮን ዩሮ መሆኑ ተገልጿል።
የብራዚሉ ክለብ ፓልሜይራስ ተጫዋቹን የመልቀቅ ፍላጎት እንደሌለው ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ማንችስተር ሲቲ የፓልሜይራሱን የክንፍ ተጨዋች አለን ኤልያስ ለማስፈረም እየሰራ መሆኑ ተገልጿል።
ማንችስተር ሲቲ ተጫዋቹን የሳቪንሆ ተተኪ ለማድረግ በማለም ጥረት ላይ መሆናቸው ተነግሯል።
ተጨዋቹ በ ፓልሜይራስ ባለው ኮንትራት ውስጥ ውል ማፍረሻው 100 ሚልዮን ዩሮ መሆኑ ተገልጿል።
የብራዚሉ ክለብ ፓልሜይራስ ተጫዋቹን የመልቀቅ ፍላጎት እንደሌለው ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


